የዚህ ጹሑፍ አዘጋጅ ደምሠው ሺፈራው ይባላል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በስነ ልቦና ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ አለው። በተጨማሪም አሁን ላይ በዚሁ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት የመጨረሻ ዓመት የዲግሪ ተማሪ ነው።